Sign in
Sign in
Sign in
Select Language
051

Adh-Dhariyat 51:9 يوفك عنه من افك ٩

51:9
يُؤۡفَكُ
عَنۡهُ
مَنۡ
أُفِكَ
٩
ከርሱ የሚዝዞር ሰው ይዝዞራል፡፡
Continue Reading

Read Tafsir

Ibn Kathir (Abridged)

Which was revealed in Makkah

بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَـنِ الرَّحِيمِ

In the Name of Allah, the Most Gracious, the Most Merciful.

Affirming the News of the Resurrection The Commander of the faithful,

`Ali bin Abi Talib may Allah be pleased with him, ascended the Minbar in Kufah and declared, "Any Ayah in

…

Which was revealed in Makkah

بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَـنِ الرَّحِيمِ

In the Name of Allah, the Most Gracious, the Most Merciful.

Affirming the News of the

…
More Tafsirs

Read in Context

Chapter 51, Page 521, Juz 26

1. መበተንን በታኞች በኾኑት (ነፋሶች)፡፡ 2. ከባድ (ዝናምን) ተሸካሚዎች በኾኑትም (ደመናዎች)፡፡ 3. ገር (መንሻለልን) ተንሻላዮች በኾኑትም (መርከቦች)፡፡ 4. ነገርን ሁሉ አከፋፋዮች በኾኑትም (መላእክት) እምላለሁ፡፡ 5. የምትቀጠሩት (ትንሣኤ) እውነት ነው፡፡ 6. (እንደየሥራው) ዋጋን ማግኘትም፤ ኋኝ ነው፤ (የማይቀር ነው)፡፡ 7. የ(ከዋክብት) መንገዶች ባለቤት በኾነችው ሰማይ እምላለሁ፡፡ 8. እናንተ (የመካ ሰዎች) በተለያየ ቃል ውስጥ ናችሁ፡፡ 9. ከርሱ የሚዝዞር ሰው ይዝዞራል፡፡ 10. በግምት የሚናገሩ ውሸታሞች ተረገሙ፡፡ 11. እነዚያ እነርሱ በሚሸፍን ስሕተተ ውስጥ ዘንጊዎች የኾኑት፡፡ 12. የዋጋ መስጫው ቀን መቼ እንደ ኾነ ይጠይቃሉ፡፡ 13. (እነርሱ) በእሳት ላይ በሚፈተኑበት ቀን ነው፡፡ 14. «መከራችሁን ቅመሱ፤ ይህ ያ በእርሱ ትቻኮሉበት የነበራችሁት ነው» (ይባላሉ)፡፡ 15. አላህን ፈሪዎቹ በአትክልቶችና በምንጮች ውስጥ ናቸው፡፡ 16. ያንን ጌታቸው የሰጣቸውን ተቀባዮች ኾነው፤ (በገነት ውስጥ ይኾናሉ)፡፡ እነርሱ ከዚህ በፊት መልካም ሰሪዎች ነበሩና፡፡ 17. ከሌሊቱ ጥቂትን ብቻ ይተኙ ነበሩ፡፡ 18. በሌሊቱ መጨረሻዎችም እነርሱ ምሕረትን ይለምናሉ፡፡ 19. በገንዘቦቻቸውም ውስጥ ለለማኝና (ከልመና) ለተከለከለም (በችሮታቸው) መብት አልለ፡፡ 20. በምድርም ውስጥ ለሚያረጋግጡ ሰዎች ምልክቶች አልሉ፡፡ 21. በነፍሶቻችሁም ውስጥ (ምልክቶች አልሉ)፤ ታዲያ አትመለከቱምን?› 22. ሲሳያችሁም የምትቀጠሩትም (ፍዳና ምንዳ) በሰማይ ውስጥ ነው፡፡ 23. በሰማይና በምድር ጌታም እምላለሁ፡፡ እርሱ እናንተ እንደምትናገሩት ብጤ እርግጠኛ ነው፡፡

- Sadiq and Sani

Notes and Reflections

You do not have any notes or reflections on this verse.

Notes placeholders

Stay Connected to the Quran ❤️

Short meaningful reminders to reset, reflect and stay connected to the Quran.

Read, Listen, Search, and Reflect on the Quran

Quran.com is a trusted platform used by millions worldwide to read, search, listen to, and reflect on the Quran in multiple languages. It provides translations, tafsir, recitations, word-by-word translation, and tools for deeper study, making the Quran accessible to everyone.

As a Sadaqah Jariyah, Quran.com is dedicated to helping people connect deeply with the Quran. Supported by Quran.Foundation, a 501(c)(3) non-profit organization, Quran.com continues to grow as a free and valuable resource for all, Alhamdulillah.

Navigate
Home
Quran Radio
Reciters
About Us
Developers
Product Updates
Feedback
Help
Donate
Our Projects
Quran.com
Quran For Android
Quran iOS
QuranReflect.com
Quran.AI
Sunnah.com
Nuqayah.com
Legacy.Quran.com
Corpus.Quran.com
Non-profit projects owned, managed, or sponsored by Quran.Foundation
Popular Links
Duas from the Quran
Quran Verse of the Day
Ayatul Kursi
Yaseen
Al Mulk
Ar-Rahman
Al Waqi'ah
Al Kahf
Al Muzzammil
SitemapPrivacyTerms and Conditions
© 2026 Quran.com. All Rights Reserved
Contribute