Al-Ma'idah 5:6 يا ايها الذين امنوا اذا قمتم الى الصلاة فاغسلوا وجوهكم وايديكم الى المرافق وامسحوا برءوسكم وارجلكم الى الكعبين وان كنتم جنبا فاطهروا وان كنتم مرضى او على سفر او جاء احد منكم من الغايط او لامستم النساء فلم تجدوا ماء فتيمموا صعيدا طيبا فامسحوا بوجوهكم وايديكم منه ما يريد الله ليجعل عليكم من حرج ولاكن يريد ليطهركم وليتم نعمته عليكم لعلكم تشكرون ٦
يَٰٓأَيُّهَا
ٱلَّذِينَ
ءَامَنُوٓاْ
إِذَا
قُمۡتُمۡ
إِلَى
ٱلصَّلَوٰةِ
فَٱغۡسِلُواْ
وُجُوهَكُمۡ
وَأَيۡدِيَكُمۡ
إِلَى
ٱلۡمَرَافِقِ
وَٱمۡسَحُواْ
بِرُءُوسِكُمۡ
وَأَرۡجُلَكُمۡ
إِلَى
ٱلۡكَعۡبَيۡنِۚ
وَإِن
كُنتُمۡ
جُنُبٗا
فَٱطَّهَّرُواْۚ
وَإِن
كُنتُم
مَّرۡضَىٰٓ
أَوۡ
عَلَىٰ
سَفَرٍ
أَوۡ
جَآءَ
أَحَدٞ
مِّنكُم
مِّنَ
ٱلۡغَآئِطِ
أَوۡ
لَٰمَسۡتُمُ
ٱلنِّسَآءَ
فَلَمۡ
تَجِدُواْ
مَآءٗ
فَتَيَمَّمُواْ
صَعِيدٗا
طَيِّبٗا
فَٱمۡسَحُواْ
بِوُجُوهِكُمۡ
وَأَيۡدِيكُم
مِّنۡهُۚ
مَا
يُرِيدُ
ٱللَّهُ
لِيَجۡعَلَ
عَلَيۡكُم
مِّنۡ
حَرَجٖ
وَلَٰكِن
يُرِيدُ
لِيُطَهِّرَكُمۡ
وَلِيُتِمَّ
نِعۡمَتَهُۥ
عَلَيۡكُمۡ
لَعَلَّكُمۡ
تَشۡكُرُونَ
٦
እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ወደ ሶላት በቆማችሁ (ለመቆም ባሰባችሁ) ጊዜ ፊቶቻችሁን፣ እጆቻችሁንም እስከ ክርኖች እጠቡ፡፡ ራሶቻችሁንም (በውሃ) አብሱ፡፡ እግሮቻችሁንም እስከ ቁርጭምጭሚቶች (እጠቡ)፡፡ (ሴት ጋር በመገናኘት ወይም በሌላ ምክንያት) ጀናባ ብትኾኑ (ገላችሁን) ታጠቡ፡፡ በሽተኞች ወይም በጉዞ ላይ ብትኾኑም ወይም ከእናንተ አንዳችሁ ከዓይነ ምድር ቢመጣ ወይም ሴቶችን ብትነካኩና ውሃን ባታገኙ ንጹሕን የምድር ገጽ አስቡ ፡፡ ከሱም ፊቶቻችሁንና እጆቻችሁን አብሱ፡፡ አላህ በእናንተ ላይ ምንም ችግር ሊያደርግ አይሻም፡፡ ግን ታመሰግኑ ዘንድ ሊያጠራችሁና ጸጋውን በእናንተ ላይ ሊሞላ ይሻል፡፡
Read Tafsir
Ibn Kathir (Abridged)
The Order to Perform Wudu
Allah said,
إِذَا قُمْتُمْ إِلَى الصَّلوةِ
(When you stand for (intend to offer) the Salah,) Allah commanded performing Wudu' for the prayer. This is a command of obligation in the case of impurity, and in the case of purity, it is merely a recommendation. It was said that in
…The Order to Perform Wudu
Allah said,
إِذَا قُمْتُمْ إِلَى الصَّلوةِ
(When you stand for (intend to offer) the Salah,) Allah commanded performing Wudu' f
…