Sign in
Sign in
Sign in
Select Language
053

An-Najm 53:59 افمن هاذا الحديث تعجبون ٥٩

53:59
أَفَمِنۡ
هَٰذَا
ٱلۡحَدِيثِ
تَعۡجَبُونَ
٥٩
ከዚህ ንግግር ትደነቃላችሁን?
Continue Reading

Read Tafsir

Ibn Kathir (Abridged)

A Warning and Exhortation, the Order to prostrate and to be humble

Allah said,

هَـذَا نَذِيرٌ

(This is a warner) in reference to Muhammad ﷺ ,

مِّنَ النُّذُرِ الاٍّوْلَى

(from the warners of old.) means, just like the warners of old, he was sent as a Messenger as they were sent as Messengers. Allah the Ex

…

A Warning and Exhortation, the Order to prostrate and to be humble

Allah said,

هَـذَا نَذِيرٌ

(This is a warner) in reference to Muhammad ﷺ ,

مِّنَ النُّذ

…
More Tafsirs

Read in Context

Chapter 53, Page 528, Juz 27

33. ያንን (ከእምነት) የዞረውን አየህን? 34. ጥቂትን የሰጠውንና ያቋረጠውንም (አየህን?) 35. የሩቁ ምስጢር ዕውቀት እርሱ ዘንድ አልለን? ስለዚህ እርሱ ያያልን? 36. ይልቁንም በዚያ በሙሳ ጽሑፎች ውስጥ ባለው ነገር አልተነገረምን? 37. በዚያም (የታዘዘውን) በፈጸመው በኢብራሂም (ጽሑፎች ውስጥ ባለው አልተነገረምን?) 38. (እርሱም ኃጢያት) ተሸካሚ ነፍስ የሌላይቱን ነፍስ ኃጢኣት አትሸከምም፡፡ 39. ለሰውም ሁሉ የሠራው እንጅ ሌላ የለውም፡፡ 40. ሥራውም ሁሉ ወደ ፊት ይታያል፡፡ 41. ከዚያም ሙሉውን ምንዳ ይመነዳዋል፡፡ 42. መጨረሻውም ወደ ጌታህ ብቻ ነው፡፡ 43. እነሆ እርሱም አስሳቀ፣ አስለቀሰም፡፡ 44. እነሆ እርሱም ገደለ፣ አስነሳም፡፡ 45. እርሱም ሁለቱን ዓይነቶች ወንድንና ሴትን ፈጠረ፡፡ 46. ከፍትወት ጠብታ (በማህጸን ውስጥ) በምትፈሰስ ጊዜ፡፡ 47. የኋለኛይቱም ማስነሳት በእርሱ ላይ ነው፡፡ 48. እነሆ እርሱም አከበረ፣ ጥሪተኛም አደረገ፡፡ 49. እነሆ እርሱም የሺዕራ ጌታ ነው፡፡ 50. እነሆ እርሱም የፊተኛይቱን ዓድ አጥፍቷል፡፡ 51. ሰሙድንም (አጥፍቷል)፤ አላስቀረምም፡፡ 52. በፊትም የኑሕን ሕዝቦች (አጥፍቷል)፡፡ እነርሱ በጣም በደለኞችና እጅግ የጠመሙ እነርሱ ነበሩና፡፡ 53. የተገለበጠችውንም ከተማ ደፋ፡፡ 54. ያለበሳትንም አለበሳት፡፡ 55. ከጌታህም ጸጋዎች በየትኛው ትጠራጠራለህ? 56. ይህ ከፊተኞቹ አስፈራሪዎች (ጎሳ) የኾነ አስፈራሪ ነው፡፡ 57. ቀራቢይቱ (ኅልፈተ ዓለም) ቀረበች፡፡ 58. ለእርሷ ከአላህ ሌላ ገላጭ የላትም፡፡ 59. ከዚህ ንግግር ትደነቃላችሁን? 60. ትስቃላችሁምን? አታለቅሱምን? 61. እናንተም ዘንጊዎች ናችሁ፡፡ 62. ለአላህም ስገዱ ተገዙትም፡፡

- Sadiq and Sani

Notes and Reflections

You do not have any notes or reflections on this verse.

Notes placeholders

Stay Connected to the Quran ❤️

Short meaningful reminders to reset, reflect and stay connected to the Quran.

Read, Listen, Search, and Reflect on the Quran

Quran.com is a trusted platform used by millions worldwide to read, search, listen to, and reflect on the Quran in multiple languages. It provides translations, tafsir, recitations, word-by-word translation, and tools for deeper study, making the Quran accessible to everyone.

As a Sadaqah Jariyah, Quran.com is dedicated to helping people connect deeply with the Quran. Supported by Quran.Foundation, a 501(c)(3) non-profit organization, Quran.com continues to grow as a free and valuable resource for all, Alhamdulillah.

Navigate
Home
Quran Radio
Reciters
About Us
Developers
Product Updates
Feedback
Help
Donate
Our Projects
Quran.com
Quran For Android
Quran iOS
QuranReflect.com
Quran.AI
Sunnah.com
Nuqayah.com
Legacy.Quran.com
Corpus.Quran.com
Non-profit projects owned, managed, or sponsored by Quran.Foundation
Popular Links
Duas from the Quran
Quran Verse of the Day
Ayatul Kursi
Yaseen
Al Mulk
Ar-Rahman
Al Waqi'ah
Al Kahf
Al Muzzammil
SitemapPrivacyTerms and Conditions
© 2026 Quran.com. All Rights Reserved
Contribute